La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 22:25 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የእርሱን ጠባይ ከተማርክ አትላቀቅም።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አለዚያ መንገዱን ትማራለህ፤ ራስህም ትጠመድበታለህ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

መንገዱን ተምረህ፥ ለነፍስህም ወጥመድ እንዳታገኝህ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

መንገዱን እንዳትማር፥ ለነፍስህም ወጥመድ እንዳያገኝህ።

Ver Capítulo



ምሳሌ 22:25
5 Referencias Cruzadas  

እንዲያውም ከእነርሱ ጋር ተደባልቀው የኑሮ ሥርዓታቸውን ተከተሉ።


ከጥበበኞች የሚወዳጅ ጥበበኛ ይሆናል። ማስተዋል ከጐደላቸው ሰዎች ጋር ጓደኛ የሚሆን ግን ይጐዳል።


ክፉ ሰዎች በሚሄዱበት መንገድ አትሂድ፤ ምሳሌነታቸውንም አትከተል።


አትታለሉ፤ “መጥፎ ጓደኛ ጥሩውን ጠባይ ያበላሻል።”


ጣዖቶቻቸውን በእሳት አቃጥል፤ በእነርሱ ላይ የተለበጠውን ብር ወይም ወርቅ የራስህ ንብረት አድርገህ ለመውሰድ ልብህ አይመኝ፤ ይህን ብታደርግ ወጥመድ ይሆንብሃል፤ እግዚአብሔርም አምልኮ ጣዖትን ስለሚጠላ ብርቱ ጥፋትን ያስከትልብሃል።