Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ምሳሌ 22:26 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

26 የሌላ ሰው ዕዳ ለመክፈል ዋስ አትሁን፤

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

26 በዋስትና ቃል እጅ አትምታ፤ ለብድር ተያዥ አትሁን፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

26 የምር ቃል እንደሚገቡ፥ ለባለ ዕዳዎች እንደሚዋሱ አትሁን፥

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

26 የሰውን ፊት በማፈር ራስህን ለዋስትና አትስጥ።

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 22:26
4 Referencias Cruzadas  

የማታውቀውን ሰው ዕዳ ለመክፈል ዋስ ብትሆን፥ በችግር ላይ ትወድቃለህ፤ ዋስ መሆን ቢቀርብህ ግን የተሻለ ነው።


ማስተዋል የጐደለው ሰው ለሌላ ሰው ዋስ ይሆናል፤ ራሱንም ተያዥ አድርጎ ይሰጣል።


ማንም ሰው ለእንግዳ ሰው ከተዋሰ ልብሱን ውሰድ፤ ለማይታወቅ ሰው መያዣ እንዲሆን አንተ ዘንድ አስቀምጠው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos