Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ምሳሌ 22:25 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25 አለዚያ መንገዱን ትማራለህ፤ ራስህም ትጠመድበታለህ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

25 መንገዱን ተምረህ፥ ለነፍስህም ወጥመድ እንዳታገኝህ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

25 የእርሱን ጠባይ ከተማርክ አትላቀቅም።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

25 መንገዱን እንዳትማር፥ ለነፍስህም ወጥመድ እንዳያገኝህ።

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 22:25
5 Referencias Cruzadas  

እንዲያውም ከሕዝቦቹ ጋራ ተደባለቁ፤ ልማዳቸውንም ቀሠሙ፤


ከጠቢብ ጋራ የሚሄድ ጠቢብ ይሆናል፤ የሞኝ ባልንጀራ ግን ጕዳት ያገኘዋል።


ወደ ኃጥኣን ጐዳና እግርህን አታንሣ፤ በክፉ ሰዎች መንገድ አትሂድ፤


አትሳቱ፤ “መጥፎ ጓደኛነት መልካሙን ጠባይ ያበላሻል።”


የአማልክታቸውን ምስሎች በእሳት አቃጥል፤ በላያቸው የሚገኘውን ብርና ወርቅ አትመኝ፤ ለራስህ አታድርግ፤ አለዚያ በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ አስጸያፊ ስለ ሆነ ያሰናክልሃል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos