ምሳሌ 22:26 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም26 በዋስትና ቃል እጅ አትምታ፤ ለብድር ተያዥ አትሁን፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 የምር ቃል እንደሚገቡ፥ ለባለ ዕዳዎች እንደሚዋሱ አትሁን፥ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 የሌላ ሰው ዕዳ ለመክፈል ዋስ አትሁን፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 የሰውን ፊት በማፈር ራስህን ለዋስትና አትስጥ። Ver Capítulo |