Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ምሳሌ 22:26 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

26 በዋስትና ቃል እጅ አትምታ፤ ለብድር ተያዥ አትሁን፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

26 የምር ቃል እንደሚገቡ፥ ለባለ ዕዳዎች እንደሚዋሱ አትሁን፥

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

26 የሌላ ሰው ዕዳ ለመክፈል ዋስ አትሁን፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

26 የሰውን ፊት በማፈር ራስህን ለዋስትና አትስጥ።

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 22:26
4 Referencias Cruzadas  

ለማይታወቅ ሰው ዋስ የሚሆን መከራ ያገኘዋል፤ ዋስትና ለመስጠት እጅ የማይመታ ግን ምንም አይደርስበትም።


ልበ ቢስ ሰው ሰው ቃል በመግባት እጅ ይመታል፤ ለወዳጁም ዋስ ይሆናል።


ለማይታወቅ ሰው ዋስ የሆነውን ልብሱን ግፈፈው፤ ለባዕድ ሴት የተዋሰውን በቃሉ ዐግተው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos