ኢዮብ 18:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) እግሩ በወጥመድ ትያዛለች፤ በመረብም ትታሠራለች፤ አዲሱ መደበኛ ትርጒም እግሩ በወጥመድ ይያዛል፤ በመረብም ይተበተባል። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) እግሩ በወጥመድ ትያዛለች፥ በመረብም ላይ ይሄዳል። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም በገዛ ራሱ እርምጃ አሽክላ ውስጥ ይገባል፤ እግሩም በመረቡ ውስጥ ይተበተባል። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) እግሩ በወጥመድ ትያዛለች፥ በመረብም ላይ ይሄዳል። |
የሰማይ መስኮቶችም ተከፍተዋልና፥ የምድርም መሠረት ተናውጣለችና ከፍርሀት ድምፅ የሸሸ በገደል ይወድቃል፤ ከገደልም የወጣ በወጥመድ ይያዛል።
ዳሩ ግን ባለ ጠጎች ሊሆኑ የሚፈልጉ በጥፋትና በመፍረስ ሰዎችን በሚያሰጥምና በሚያሰንፍ በሚጎዳም በብዙ ምኞትና በፈተና በወጥመድም ይወድቃሉ።