ኢዮብ 18:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 አሽክላዎች በላዩ ይመጣሉ፤ የተጠሙትም በእርሱ ይበረታሉ፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 አሽክላ ተረከዙን ይይዘዋል፤ ወስፈንጥርም ያጣብቀዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 አሽክላ ሰኰናውን ይይዛል፥ ወጥመድም ይበረታበታል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 አሽክላ ተረከዙን ይይዘዋል፤ ወጥመድም አጣብቆ ያስቀረዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 አሽክላ ሰኰናውን ይይዛል፥ ወስፈንጠርም ይበረታበታል። Ver Capítulo |