ኢዮብ 18:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 የተዋረዱ ሰዎች ንብረቱን ይወስዳሉ፤ ምክሩም ትጥለዋለች። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 የርምጃው ብርታት ይደክማል፤ የገዛ ዕቅዱም ይጥለዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 የኃይሉም እርምጃ ትጠብባለች፥ ምክሩም ትጥለዋለች። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 የብርቱ ዕርምጃው ርዝመት እያጠረ ይሄዳል፤ የራሱም የተንኰል ዕቅድ ይጥለዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 የኃይሉም እርምጃ ትጠብባለች፥ ምክሩም ትጥለዋለች። Ver Capítulo |