La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢያሱ 15:30 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ኤልቶላድ፥ ከሲል፥ ሖርማ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኤልቶላድ፣ ኪሲል፣ ሖርማ፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ኤልቶላድ፥ ኪሲል፥ ሔርማ፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ኤለ​ቦ​ሂ​ዳድ፥ ቤቴ​ልና ኤር​ማም፤

Ver Capítulo



ኢያሱ 15:30
8 Referencias Cruzadas  

ከዚያም በኋላ በዚያ የሚኖሩት ዐማሌቃውያንና ከነዓናውያን በእነርሱ ላይ አደጋ ጥለው ድል አደረጉአቸው፤ እስከ ሖርማም ድረስ አሳደዱአቸው።


እግዚአብሔርም ልመናቸውን ሰምቶ ስለ ረዳቸው ከነዓናውያንን ድል ነሥተው ያዙ፤ ስለዚህ እስራኤላውያን እነርሱንና ከተሞቻቸውን ፈጽመው ደመሰሱ፤ ፈጽሞ የተደመሰሱ መሆናቸውንም ለማመልከት ያን ስፍራ “ሖርማ” ብለው ሰየሙት።


በነዚያ ኮረብታዎች ላይ የሚኖሩ አሞራውያንም መጥተው ተጋጠሙአችሁ፤ ሠራዊታቸውም እንደ ንብ መንጋ ግር ብለው መጥተው እስከ ሆርማ ድረስ አሳደዱአችሁ፤ ኮረብታማ በሆነችው በኤዶም አገርም ድል አደረጉአችሁ።


በዓላ፥ ዒዩም፥ ዔጼም፥


ጺቅላግ፥ ማድማና፥ ሳንሳና፥


ኤልቶላድ፥ በቱል፥ ሖርማ፥


የይሁዳ ሕዝብ ከስምዖን ሕዝብ ጋር በአንድነት ዘምተው በጸፋት ከተማ ይኖሩ የነበሩትን ከነዓናውያንን ድል አደረጉ፤ ከተማይቱንም ፈጽመው ካጠፉአት በኋላ “ሖርማ” ብለው ሰየሙአት፤


በሖርማ፥ በቦርዓሻን፥ በዐታክና፥