30 ኤልቶላድ፣ ኪሲል፣ ሖርማ፣
30 ኤልቶላድ፥ ኪሲል፥ ሔርማ፥
30 ኤልቶላድ፥ ከሲል፥ ሖርማ፥
30 ኤለቦሂዳድ፥ ቤቴልና ኤርማም፤
ኤልቶላድ፣ በቱል፣ ሖርማ፣
የይሁዳ ሰዎች ከወንድሞቻቸው ከስምዖን ልጆች ጋራ ሆነው በጻፋት በሚኖሩት ከነዓናውያን ላይ ዘመቱ፤ ከተማዪቱንም ፈጽሞ ደመሰሷት፤ ስለዚህ ከተማዪቱ ሖርማ ተብላ ተጠራች።
በእነዚያ በተራራማው አገር የሚኖሩት አሞራውያን ሊወጓችሁ ወጡ፤ እንደ ንብ ሰራዊትም ሆነው አባረሯችሁ፤ ከሴይር አንሥቶ እስከ ሖርማ ድረስ አሳድደው መቷችሁ።
በዚህ ጊዜ በተራራማው አገር የሚኖሩት አማሌቃውያንና ከነዓናውያን ወርደው ወጓቸው፤ እስከ ሖርማ ድረስም አሳደዷቸው።
በኣላ፣ ዒዪም፣ ዔጼም፣
ጺቅላግ፣ ማድማና፣ ሳንሳና
በሖርማ፣ በቦራሣን፣ በዓታክ፣
እግዚአብሔርም የእስራኤልን ልመና ሰምቶ ከነዓናውያንን በእጃቸው አሳልፎ ሰጣቸው፤ እነርሱም ሰዎቹንና ከተሞቻቸውን ፈጽመው ደመሰሱ፤ ከዚህ የተነሣም ስፍራው ሖርማ ተባለ።