La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢያሱ 15:48 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በተራራማው አገር ሳምር፥ የቲር፥ ሶኮ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በኰረብታማዋም አገር የሚገኙ ከተሞች ደግሞ እነዚህ ናቸው፤ ሳምር፣ የቲር፣ ሶኮ

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በኮረብታማውም አገር ሻሚር፥ ያቲር፥ ሶኮህ፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሳ​ምር ተራ​ራ​ዎች ፥ ኢዩ​ቴር፥ ሦካ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በተራራማው አገር ሳምር፥ የቲር፥

Ver Capítulo



ኢያሱ 15:48
6 Referencias Cruzadas  

አይሁዳዊቱም ሚስቱ የጌዶርን አባት ዬሬድን፥ የሦኮንም አባት ሔቤርን፥ የዛኖዋንም አባት ይቁቲኤልን ወለደች። እነዚህም ሜሬድ ያገባት የፈርዖን ልጅ የቢትያ ልጆች ናቸው።


የርሙት፥ ዓዶላም፥ ሰኰት፥ ዓዜቃ፥


አዛጦንና የተመሸጉና ያልተመሸጉ መንደሮችዋም፥ ጋዛና የተመሸጉ ያልተመሸጉም መንደሮችዋ፥ እስከ ግብጽ ወንዝና እስከ ታላቁ ባሕር ዳርቻ ድረስ።


ደና፥ ዳቤር የምትባለው ቂርያትሰና፥


የቲርንና መሰማሪያዋን፥ ኤሽትሞዓንና መሰማሪያዋን፥


ይህንም፥ በቤትኤል፥ በደቡብ ራሞትና በያቲር ለነበሩ ላከላቸው።