La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 9:34 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በትሩን ከእኔ ላይ ያርቅ፥ ግርማውም አያስፈራኝ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ግርማው እንዳያስፈራኝ፣ እግዚአብሔር በትሩን ከእኔ ላይ ቢያነሣ፣

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በትሩ ከእኔ ላይ በራቀ ነበር፤ ግር​ማ​ውም ባላ​ስ​ፈ​ራኝ ነበር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በትሩን ከእኔ ላይ ያርቅ፥ ግርማውም አያስፈራኝ፥

Ver Capítulo



ኢዮብ 9:34
11 Referencias Cruzadas  

ክብሩስ አያስፈራችሁምን? ግርማውስ አይወድቅባችሁምን?


ስለዚህ በፊቱ ደነገጥሁ፥ ባሰብሁም መጠን ፈራሁት።


የእግዚአብሔር መዓት አስደንግጦኛልና፥ በክብሩም ፊት ምንም ለማድረግ አልቻልሁም።”


እነሆ፥ ግርማዬ አያስፈራህም፥ እኔም አልጫንህም።”


“ስለዚህም ልቤ ተንቀጠቀጠ፥ ከስፍራውም ውጭ ዘለለ።


አንተ ሠርተኸኛልና ዝም አልሁ አፌንም አልከፈትሁም።


መቅሠፍትህን ከእኔ አርቅ፥ ከእጅህ ብርታት የተነሣ አልቄአለሁና።


ሥርዓቴንም ቢያረክሱ፥ ትእዛዜንም ባይጠብቁ፥


የቁጣህን ጽናት ማን ያውቃል? የቁጣህንስ ግርማ ማን ያውቃል?