በትሩን ከእኔ ላይ ያርቅ፥ ግርማውም አያስፈራኝ፥
ግርማው እንዳያስፈራኝ፣ እግዚአብሔር በትሩን ከእኔ ላይ ቢያነሣ፣
በትሩ ከእኔ ላይ በራቀ ነበር፤ ግርማውም ባላስፈራኝ ነበር።
ክብሩስ አያስፈራችሁምን? ግርማውስ አይወድቅባችሁምን?
ስለዚህ በፊቱ ደነገጥሁ፥ ባሰብሁም መጠን ፈራሁት።
የእግዚአብሔር መዓት አስደንግጦኛልና፥ በክብሩም ፊት ምንም ለማድረግ አልቻልሁም።”
እነሆ፥ ግርማዬ አያስፈራህም፥ እኔም አልጫንህም።”
“ስለዚህም ልቤ ተንቀጠቀጠ፥ ከስፍራውም ውጭ ዘለለ።
አንተ ሠርተኸኛልና ዝም አልሁ አፌንም አልከፈትሁም።
መቅሠፍትህን ከእኔ አርቅ፥ ከእጅህ ብርታት የተነሣ አልቄአለሁና።
ሥርዓቴንም ቢያረክሱ፥ ትእዛዜንም ባይጠብቁ፥
የቁጣህን ጽናት ማን ያውቃል? የቁጣህንስ ግርማ ማን ያውቃል?