ከዓባሪም ተነሥተው በመጓዝ በዲቦንጋድ ሰፈሩ፤
ከጋይም ተነሥተው በዲቦንጋድ ሰፈሩ።
በዒዬዓባሪም ተጉዘው በዲቦንጋድ ሰፈሩ።
ከጋይም ተጕዘው በዲቦንጋድ ሰፈሩ።
ከጋይም ተጕዘው በዲቦንጋድ ሰፈሩ።
ከዚያም አልፈው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።
የውሃ ጒድጓዱን የቈፈሩት፥ መሳፍንትና የሕዝብ አለቆች ናቸው፤ እነርሱም የውሃ ጒድጓዱን የቈፈሩት በበትረ መንግሥታቸውና በከዘራቸው ነው።” ከዚያም ምድረ በዳ ተነሥተው ወደ ማታና ተጓዙ፤
የጋድ ነገድ የተመሸጉትን የዲቦንን፥ የዐጣሮትን፥ የዓሮዔርን፥
ከኦቦት ተነሥተው በመጓዝ፥ በሞአብ ዳርቻ ባለው በዓባሪም ሰፈሩ።
ከዲቦን ጋድ ተነሥተው በመጓዝ በዓልሞንዲብላታይም ሰፈሩ።
በዓላ፥ ዒዩም፥ ዔጼም፥