የሰውን ፊት በማፈር ራስህን ለዋስትና አትስጥ።
በዋስትና ቃል እጅ አትምታ፤ ለብድር ተያዥ አትሁን፤
የምር ቃል እንደሚገቡ፥ ለባለ ዕዳዎች እንደሚዋሱ አትሁን፥
የሌላ ሰው ዕዳ ለመክፈል ዋስ አትሁን፤
ክፉ ሰው ከጻድቅ ጋር በተቀላቀለ ጊዜ ይከፋል፥ የሰላም ድምፅንም ይጠላል።
አላዋቂ ሰው አጋና ይመታል፥ ለባልንጀራውም ዋስ እንደሚሆን በራሱ ደስ ይለዋል።