La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 22:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሰውን ፊት በማፈር ራስህን ለዋስትና አትስጥ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በዋስትና ቃል እጅ አትምታ፤ ለብድር ተያዥ አትሁን፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የምር ቃል እንደሚገቡ፥ ለባለ ዕዳዎች እንደሚዋሱ አትሁን፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የሌላ ሰው ዕዳ ለመክፈል ዋስ አትሁን፤

Ver Capítulo



ምሳሌ 22:26
4 Referencias Cruzadas  

ክፉ ሰው ከጻድቅ ጋር በተቀላቀለ ጊዜ ይከፋል፥ የሰላም ድምፅንም ይጠላል።


አላዋቂ ሰው አጋና ይመታል፥ ለባልንጀራውም ዋስ እንደሚሆን በራሱ ደስ ይለዋል።