ምሳሌ 22:27 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 የምትከፍለው ባይኖርህ፥ ምንጣፍህን ከጎንህ ይወስዱብሃልና። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም27 የምትከፍለው ካጣህ፣ የምትተኛበት ዐልጋ ከሥርህ ይወሰድብሃል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 መክፈል ባትችል፥ ለምን የምትተኛበት አልጋ ይወሰድብሃል? Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 መክፈል ባትችል የምትተኛበት አልጋ እንኳ ሳይቀር ያለህ ንብረት ሁሉ ይወስድብሃል። Ver Capítulo |