ከልብናም ተጕዘው በሪሳ ሰፈሩ።
ከልብና ተነሥተው በሪሳ ሰፈሩ።
ከልብናም ተጉዘው በሪሳ ሰፈሩ።
ከሊብና ተነሥተው በመጓዝ በሪሳ ሰፈሩ።
ከልብናም ተጕዘው በሪሳ ሰፈሩ።
ከሬሞት ዘፋሬስም ተጕዘው በልብና ሰፈሩ።
ከሪሳም ተጕዘው በመቄላት ሰፈሩ።
በዮርዳኖስ ማዶ በምድረ በዳ፥ በምዕራብ በኩል በኤርትራ ባሕር አጠገብ በፋራንና በጦፌል፥ በላባንና በአውሎን፥ በካታኪሪሲያም መካከል፥ ሙሴ ለእስራኤል ሁሉ፥ የነገራቸው ቃላት እኒህ ናቸው።