La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 33:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከኤ​ር​ት​ራም ባሕር ተጕ​ዘው በሲና ምድረ በዳ ሰፈሩ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከቀይ ባሕር ተነሥተው በሲና ምድረ በዳ ሰፈሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከኤርትራም ባሕር ተጉዘው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከቀይ ባሕር ተነሥተው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከኤርትራም ባሕር ተጕዘው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ።

Ver Capítulo



ዘኍል 33:11
3 Referencias Cruzadas  

የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ማኅ​በር ሁሉ ከኤ​ሎም ተጓዙ፤ ከግ​ብፅ ሀገር ከወጡ በኋላ በሁ​ለ​ተ​ኛው ወር ከወ​ሩም በዐ​ሥራ አም​ስ​ተ​ኛው ቀን በኤ​ሎ​ምና በሲና መካ​ከል ወዳ​ለ​ችው ወደ ሲን ምድረ በዳ መጡ።


ከኤ​ሊ​ምም ተጕ​ዘው በኤ​ር​ትራ ባሕር ዳር ሰፈሩ።


ከሲና ምድረ በዳም ተጕ​ዘው በራ​ፋቃ ሰፈሩ።