Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘኍል 33:11 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 ከቀይ ባሕር ተነሥተው በሲና ምድረ በዳ ሰፈሩ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ከኤርትራም ባሕር ተጉዘው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 ከቀይ ባሕር ተነሥተው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 ከኤ​ር​ት​ራም ባሕር ተጕ​ዘው በሲና ምድረ በዳ ሰፈሩ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

11 ከኤርትራም ባሕር ተጕዘው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ።

Ver Capítulo Copiar




ዘኍል 33:11
3 Referencias Cruzadas  

መላው የእስራኤል ማኅበር ከግብጽ በወጡ በሁለተኛው ወር በዐሥራ ዐምስተኛው ቀን ከኤሊም ተነሥተው በኤሊምና በሲና መካከል ወደምትገኘው ወደ ሲና ምድረ በዳ መጡ።


ከኤሊም ተነሥተው በቀይ ባሕር አጠገብ ሰፈሩ።


ከሲና ምድረ በዳ ተነሥተው በራፍቃ ሰፈሩ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos