La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢሳይያስ 7:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አካ​ዝም፥ “አል​ለ​ም​ንም፤ አም​ላኬ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም አል​ፈ​ታ​ተ​ንም” አለ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አካዝ ግን፣ “አልለምንም፣ እግዚአብሔርንም አልፈታተንም” አለ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አካዝ ግን፤ አልለምንም፤ ጌታንም አልፈታተንም” አለ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አካዝ ግን “ምልክት ስጠኝ ብዬ አልጠይቅም፤ እግዚአብሔርንም አልፈታተንም” አለ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አካዝም፦ አልለምንም፥ እግዚአብሔርንም አልፈታተንም አለ።

Ver Capítulo



ኢሳይያስ 7:12
9 Referencias Cruzadas  

ንጉ​ሡም አካዝ፥ “የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን የጥ​ዋት መሥ​ዋ​ዕት፥ የማ​ታ​ው​ንም የእ​ህ​ሉን ቍር​ባን፥ የን​ጉ​ሡ​ንም መሥ​ዋ​ዕ​ትና የእ​ህ​ሉን ቍር​ባን፥ የሕ​ዝ​ቡ​ንም ሁሉ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕ​ትና የእ​ህ​ሉን፥ የመ​ጠ​ጡ​ንም ቍር​ባን በታ​ላቁ መሠ​ዊያ ላይ አቅ​ርብ፤ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ው​ንም መሥ​ዋ​ዕት ደም ሁሉ፥ የሌ​ላ​ው​ንም መሥ​ዋ​ዕ​ታ​ቸ​ውን ደም ሁሉ በእ​ርሱ ላይ ርጭ​በት፤ የናሱ መሠ​ዊያ ግን በየ​ጥ​ዋቱ ለእኔ ይሁን” ብሎ ካህ​ኑን ኦር​ያን አዘ​ዘው።


ዳግ​መ​ኛም ንጉሡ አካዝ ፈጽሞ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ራቀ።


“ከጥ​ልቁ ወይም ከከ​ፍ​ታው ቢሆን ከአ​ም​ላ​ክህ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምል​ክ​ትን ለአ​ንተ ለምን።”


እር​ሱም አለ፥ “እና​ንተ የዳ​ዊት ቤት ሆይ፥ ስሙ፤ በውኑ ሰውን ማድ​ከ​ማ​ችሁ ቀላል ነውን? እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ታደ​ክ​ማ​ላ​ችሁ፤


ሕዝብ እን​ደ​ሚ​መጣ ወደ አንተ ይመ​ጣሉ፤ እንደ ሕዝ​ቤም በፊ​ትህ ይቀ​መ​ጣሉ፤ ቃል​ህ​ንም ይሰ​ማሉ፤ ነገር ግን አያ​ደ​ር​ጉ​ትም፤ በአ​ፋ​ቸው ሐሰት ነገር አለና፥ ልባ​ቸ​ውም ጣዖ​ታ​ትን ይከ​ተ​ላ​ልና።


አሁንም የሚታበዩትን ሰዎች ብፁዓን ብለን እንጠራቸዋለን፣ ክፉንም የሚሠሩ ጸንተዋል እግዚአብሔርንም ይፈታተናሉ፥ ያመልጣሉም ብላችኋል።


ጴጥ​ሮ​ስም፥ “እን​ግ​ዲህ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ፈስ ትፈ​ታ​ተ​ኑት ዘንድ እን​ዴት ተባ​በ​ራ​ችሁ? እነሆ፥ ባል​ሽን የቀ​በ​ሩት ሰዎች እግ​ሮች በበር ናቸው፤ አን​ቺ​ንም ይወ​ስ​ዱ​ሻል” አላት።


ከእ​ነ​ር​ሱም አን​ዳ​ን​ዶቹ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እንደ ተፈ​ታ​ተ​ኑት፥ ነዘር እባ​ብም እንደ አጠ​ፋ​ቸው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አን​ፈ​ታ​ተን።


“በፈ​ተና ቀን እንደ ፈተ​ን​ኸው አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አት​ፈ​ታ​ተ​ነው።