ኢሳይያስ 7:12 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 አካዝ ግን “ምልክት ስጠኝ ብዬ አልጠይቅም፤ እግዚአብሔርንም አልፈታተንም” አለ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 አካዝ ግን፣ “አልለምንም፣ እግዚአብሔርንም አልፈታተንም” አለ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 አካዝ ግን፤ አልለምንም፤ ጌታንም አልፈታተንም” አለ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 አካዝም፥ “አልለምንም፤ አምላኬ እግዚአብሔርንም አልፈታተንም” አለ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 አካዝም፦ አልለምንም፥ እግዚአብሔርንም አልፈታተንም አለ። Ver Capítulo |