ልብና፣ ዔቴር፣ ዓሻን
ልብና፥ ዔቴር፥ ዓሻን፥
ከነዚህም ሁሉ ጋር ሊብና፥ ዔቴር፥ ዐሻን፥
ሌምና፥ ኤተቅ፥ አኖክ፥
ልብና፥ ዔቴር፥ ዓሻን፥ ይፍታሕ፥ አሽና፥
ኤዶም እስከ ዛሬ ድረስ በይሁዳ ላይ እንዳመፀ ነው፤ ልብናም በዚሁ ጊዜ ዐምፆ ነበር።
ከዚያም ኢያሱና ከርሱ ጋራ የነበሩት እስራኤላውያን በሙሉ ከመቄዳ ወደ ልብና ዐለፉ፤ ወጓትም።
የልብና ንጉሥ፣ አንድ የዓዶላም ንጉሥ፣ አንድ
ግዴሮት፣ ቤትዳጎን፣ ናዕማና መቄዳ ናቸው፤ ከተሞቹም ከነመንደሮቻቸው ዐሥራ ስድስት ናቸው።
ይፍታሕ፣ አሽና፣ ንጺብ፣
ዓይን፣ ሪሞን፣ ዔቴርና ዓሻን የተባሉት አራት ከተሞቻቸውና መንደሮቻቸው፣
እንደዚሁም ለነፍሰ ገዳይ የመማፀኛ ከተማ የሆነችውን ኬብሮንንና ልብናን ከነመሰማሪያቸው ለካህኑ ለአሮን ልጆች ሰጧቸው፤
በሖርማ፣ በቦራሣን፣ በዓታክ፣