ከቤኔያዕቃን ተነሥተው በመጓዝ በሖርሃጊድጋድ ሰፈሩ።
ከብኔያዕቃን ተነሥተው በሖርሃጊድጋድ ሰፈሩ።
ከብኔያዕቃንም ተጉዘው በሖርሃጊድጋድ ሰፈሩ።
ከብንያቅንም ተጕዘው በገድገድ ተራራ ሰፈሩ።
ከብኔያዕቃንም ተጕዘው በሖርሃጊድጋድ ሰፈሩ።
የኤጼር ልጆች ቢልሃን፥ ዛዕዋንና፥ ዓቃን ናቸው።
ከሞሴሮት ተነሥተው በመጓዝ በቤኔያዕቃን ሰፈሩ።
ከሖርሃጊድጋድ ተነሥተው በመጓዝ በዮጥባታ ሰፈሩ።
(እስራኤላውያንም ከቤን ያዕቃን የውሃ ጒድጓዶች ተነሥተው ወደ ሞሴራ ተጓዙ፤ አሮንም በዚያው ሞቶ ተቀበረ፤ በእርሱም ምትክ ልጁ አልዓዛር ካህን ሆነ።
ከዚያም ተነሥተው ጉድጎዳ ተብሎ ወደሚጠራ ስፍራ ተጓዙ፤ ከዚያም የውሃ ፈሳሾች ወደሚገኙበት ወደ ዮጥባታ አመሩ፤