La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 33:32 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከቤኔያዕቃን ተነሥተው በመጓዝ በሖርሃጊድጋድ ሰፈሩ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከብኔያዕቃን ተነሥተው በሖርሃጊድጋድ ሰፈሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከብኔያዕቃንም ተጉዘው በሖርሃጊድጋድ ሰፈሩ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከብ​ን​ያ​ቅ​ንም ተጕ​ዘው በገ​ድ​ገድ ተራራ ሰፈሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከብኔያዕቃንም ተጕዘው በሖርሃጊድጋድ ሰፈሩ።

Ver Capítulo



ዘኍል 33:32
6 Referencias Cruzadas  

የኤጼር ልጆች ቢልሃን፥ ዛዕዋንና፥ ዓቃን ናቸው።


ከሞሴሮት ተነሥተው በመጓዝ በቤኔያዕቃን ሰፈሩ።


ከሖርሃጊድጋድ ተነሥተው በመጓዝ በዮጥባታ ሰፈሩ።


(እስራኤላውያንም ከቤን ያዕቃን የውሃ ጒድጓዶች ተነሥተው ወደ ሞሴራ ተጓዙ፤ አሮንም በዚያው ሞቶ ተቀበረ፤ በእርሱም ምትክ ልጁ አልዓዛር ካህን ሆነ።


ከዚያም ተነሥተው ጉድጎዳ ተብሎ ወደሚጠራ ስፍራ ተጓዙ፤ ከዚያም የውሃ ፈሳሾች ወደሚገኙበት ወደ ዮጥባታ አመሩ፤