La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 5:7 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“ ‘ከእኔ በቀር ሌሎችን አማልክት አታምልክ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይኑሩህ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“ ‘ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይኑሩህ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“ከእኔ በቀር ሌሎች አማ​ል​ክት አይ​ሁ​ኑ​ልህ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ።

Ver Capítulo



ዘዳግም 5:7
8 Referencias Cruzadas  

ከግብጽ ምድር ያወጣሁህ እግዚአብሔር አምላክህ እኔ ነኝ፤ ጠይቅ እንጂ የሚያስፈልግህን ሁሉ እሰጥሃለሁ።


ባዕድ አምላክ አይኑርህ፤ እርሱንም አታምልክ።


“ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ አታምልክ፤


የዚያን ጊዜ ኢየሱስ “ ‘ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ፤ እርሱንም ብቻ አምልክ!’ ተብሎ ተጽፎአልና ወግድ አንተ ሰይጣን!” አለው።


ይህንንም ያደረገው ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩ፥ እንዲሁም ወልድን እንዲያከብሩ ነው፤ ወልድን የማያከብር፥ ወልድን የላከውን አብን አያከብርም።


ከእግዚአብሔር ርቃችሁ ባዕዳን አማልክትን ለመከተልና ለማምለክ ዘወር እንዳትሉ ተጠንቀቁ።


በዙሪያችሁ ያሉ አሕዛብ የሚሰግዱላቸውን ሌሎችን ባዕዳን አማልክት አታምልኩ፤


ልጆች ሆይ! ጣዖቶችን ከማምለክ ራሳችሁን ጠብቁ።