ዘዳግም 5:7 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም “ ‘ከእኔ በቀር ሌሎችን አማልክት አታምልክ። አዲሱ መደበኛ ትርጒም “ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይኑሩህ። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) “ ‘ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይኑሩህ። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) “ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ። |
ይህንንም ያደረገው ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩ፥ እንዲሁም ወልድን እንዲያከብሩ ነው፤ ወልድን የማያከብር፥ ወልድን የላከውን አብን አያከብርም።