Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ዘዳግም 5:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 “ ‘ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይኑሩህ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 “ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይኑሩህ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 “ ‘ከእኔ በቀር ሌሎችን አማልክት አታምልክ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 “ከእኔ በቀር ሌሎች አማ​ል​ክት አይ​ሁ​ኑ​ልህ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

7 ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ።

Ver Capítulo Copiar




ዘዳግም 5:7
8 Referencias Cruzadas  

“ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይኑሩህ።


ከዚህ በኋላ ኢየሱስ “ሂድ አንተ ሰይጣን ‘ለጌታ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ’ ተብሎ ተጽፎአልና” አለው።


ልጆች ሆይ፥ ከጣዖታት ራሳችሁን ጠብቁ።


ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩት ወልድን ያከብሩት ዘንድ ነው፤ወልድን የማያከብር የላከውን አብን አያከብርም።


ሕዝቤ ሆይ፥ ስማኝ እነግርሃለሁም፥ እስራኤል ሆይ፥ ምነው በሰማኸኝ!


በዙሪያህ ያሉት አሕዛብ የሚያመልኩአቸውን ሌሎችን አማልክት አትከተል።


ተጠንቀቁ! ተታላችሁ ሌሎች አማልክትን እንዳታመልኩ፤ እንዳትሰግዱላቸውም።


አንተስ ብትሰማኝ ሌላ አምላክ አይሆንልህም፥ ለሌላ አምላክም አትሰግድም።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios