ነህምያ 11:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ከካህናቱ፦ የዮያሪብ ልጅ ይዳዕያ፥ ያኪን፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም ከካህናቱ፦ የዮያሪብ ልጅ ዮዳኤ፤ ያኪን፤ አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ካህናት፦ ይዳዕያ የዩያሪብ ልጅ፥ የያኪን ልጁ፥ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ከካህናቱም የዮያሬብ ልጅ ይዳእያና ያኪን፤ መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ከካህናቱ፥ የዮያሪብ ልጅ ዮዳኤ፥ ያኪን፥ |
ወደ አለቆቹም ወደ ኤሊዔዘር፥ አሪኤል፥ ሽማዕያ፥ ኤልናታን፥ ያሪብ፥ ኤልናታን፥ ናታን፥ ዘካርያስ፥ ሜሹላምና እንዲሁም ወደ መምህራኑ ወደ ዮያሪብና ኤልናታን ላክሁ።