La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ነህምያ 11:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከካህናቱ፦ የዮያሪብ ልጅ ይዳዕያ፥ ያኪን፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከካህናቱ፦ የዮያሪብ ልጅ ዮዳኤ፤ ያኪን፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ካህናት፦ ይዳዕያ የዩያሪብ ልጅ፥ የያኪን ልጁ፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከካ​ህ​ና​ቱም የዮ​ያ​ሬብ ልጅ ይዳ​እ​ያና ያኪን፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከካህናቱ፥ የዮያሪብ ልጅ ዮዳኤ፥ ያኪን፥

Ver Capítulo



ነህምያ 11:10
9 Referencias Cruzadas  

የስሞዖን ልጆች፥ ይሙኤል፥ ያሚን፥ አሃድ፥ ያኪን፥ ጾሐር፥ የከነዓናዊት ልጅ ሳኡል።


ከካህናቱም ዮዳኤ፥ ዮአሪብ፥ ያኪን ነበሩ፤


ካህናቱ ከኢያሱ ቤት የሆነው ይዳዕያ ልጆች፥ ዘጠኝ መቶ ሰባ ሦስት።


ወደ አለቆቹም ወደ ኤሊዔዘር፥ አሪኤል፥ ሽማዕያ፥ ኤልናታን፥ ያሪብ፥ ኤልናታን፥ ናታን፥ ዘካርያስ፥ ሜሹላምና እንዲሁም ወደ መምህራኑ ወደ ዮያሪብና ኤልናታን ላክሁ።


የእግዚአብሔር ቤት አለቃ የአሒጡብ ልጅ የምራዮት ልጅ፥ የጻዶቅ ልጅ የምሹላም ልጅ፥ የሒልቂያ ልጅ ሥራያ፥


አለቃቸውም የዚክሪ ልጅ ኢዮኤል ነበር፤ የሃስኑአ ልጅ ይሁዳ ደግሞ በከተማው ላይ ሁለተኛ የተሾመ ነበረ።


ከዮያሪብ ማትናይ፥ ከይዳዕያ ዑዚ፥


ሽማዕያ፥ ዮያሪብ፥ ይዳዕያ፥


ካህናቱ፥ የኢያሱ ቤት የይዳዕያ ልጆች፥ ዘጠኝ መቶ ሰባ ሦስት።