ኢዮብም እንዲል ሲል ተናገረ፦
ኢዮብም እንዲህ አለ፤
“የተፀነስኩበት ሌሊት፥ የተወለድኩበትም ቀን የተረገመ ይሁን!
እንዲህም አለ፦
ኢዮብም መለሰ እንዲህም አለ፦
ኢዮብም መለሰ፤ እንዲህም አለ፦
ከዚያም በኋላ ኢዮብ መናገር ጀመረ፤ የተወለደበትንም ቀን ረገመ።
“ያ የተወለድሁበት ቀን ይጥፋ፥ እንዲሁም፦ ‘ወንድ ልጅ ተፀነሰ’ የተባለበት ሌሊት።
ኢዮብም መለሰ፤ እግዚአብሔርንም እንዲህ አለው፦
ኢዮብም መለሰ፤ ጌታንም እንዲህ አለው፦
የላይሽን ምድር ሰልለው የነበሩት አምስቱ ሰዎች ለወንድሞቻቸው፥ “ከእነዚሁ ቤቶች በአንዱ ኤፉድ፥ ተራፊም፥ የተቀረጸ ምስልና ቀልጦ የተሠራ ጣዖት እንዳለ ታውቃላችሁን? እንግዲህ ምን ማድረግ እንዳለባችሁ ዕወቁበት” አሏቸው።