La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 17:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አላጋጮች በእኔ ዘንድ አሉ፥ ዓይኔም ማስቈጣታቸውን ትመለከታለች።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አላጋጮች ከብበውኛል፤ ትኵረቴም ትንኰሳቸው ላይ ነው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የሚሳለቁብኝ ከበቡኝ ዐይኔም የእነርሱን ጥላቻ ይመለከታል።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እየ​ለ​መ​ንሁ ደከ​ምሁ፤ ምንስ አደ​ር​ጋ​ለሁ? ባዕ​ዳ​ንም ገን​ዘ​ቤን ሰረ​ቁኝ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አላጋጮች በእኔ ዘንድ አሉ፥ ዓይኔም በማስቈጣታቸው አደረች።

Ver Capítulo



ኢዮብ 17:2
12 Referencias Cruzadas  

ከንቱ ልፍለፋህ ሰዎችን ዝም ያሰኛቸዋልን? ብትሳለቅስ የሚያሳፍርህ የለምን?


ለባልንጀራው መሳለቂያ እንደሚሆን ሰው ሆኛለሁ፥ እግዚአብሔርን የጠራሁ እኔ፥ እርሱም የመለሰልኝ፥ ጻድቅና ፍጹም ሰው መሳለቂያ ሆኖአል።


ቢመረምራችሁስ መልካም ይሆንልችኋልን? ወይስ በሰውን እንደምታታልሉ ልታታልሉት ትፈልጋላችሁን?


ወዳጆቼ ናቁኝ፥ ዓይኔም በእግዚአብሔር ፊት እንባ ታፈሳለች።


“ለሕዝብም ምሳሌ አደረገኝ፥ በፊቱ ላይ እንደሚተፉበት ሰው ሆንሁ።


እናገር ዘንድ ተውኝ፥ ከተናገርሁም በኋላ ተሳለቁ።


እነሆ፥ ሁላችሁም አይታችኋል፥ ታዲያ ለምን በከንቱ ትባክናላችሁ?”


ነፍሱ በመልካም ታድራለች፥ ዘሩም ምድርን ይወርሳል።


በልዑል መጠጊያ የሚኖር ሁሉን በሚችል አምላክ ጥላ ውስጥ ያድራል።