ኢዮብ 17:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ቀኖቼ አለፉ፥ ዕቅዴና የልቤ ምኞት ቀለጠ። አዲሱ መደበኛ ትርጒም ዕድሜዬ ዐለቀ፤ ዕቅዴም ከሸፈ፤ የልቤም ሐሳብ ከንቱ ሆነ። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም “የዕድሜዬ ዘመን ተፈጽሞአል፤ ዕቅዴና የልቤ ምኞት ከንቱ ሆኖ ቀርቶአል። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) “ዘመኖች በጩኸት አለቁ፤ የልቤ ሥርም ተቈረጠ። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ዕድሜዬ አለፈች፥ አሳቤና የልቤ መሣርያ ተቈረጠ። |
ወንድሞች ሆይ! በሌሎቹ ሕዝቦች እንዳገኘሁት በእናንተም ፍሬ ለማግኘት ብዙ ጊዜ ወደ እናንተ ልመጣ እንዳቀድሁ እስከ አሁን ግን እንደ ተከለከልሁ እንድታውቁ እወዳለሁ።