ኢዮብ 17:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 “ዘመኖች በጩኸት አለቁ፤ የልቤ ሥርም ተቈረጠ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ዕድሜዬ ዐለቀ፤ ዕቅዴም ከሸፈ፤ የልቤም ሐሳብ ከንቱ ሆነ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ቀኖቼ አለፉ፥ ዕቅዴና የልቤ ምኞት ቀለጠ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 “የዕድሜዬ ዘመን ተፈጽሞአል፤ ዕቅዴና የልቤ ምኞት ከንቱ ሆኖ ቀርቶአል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ዕድሜዬ አለፈች፥ አሳቤና የልቤ መሣርያ ተቈረጠ። Ver Capítulo |