La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 13:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እጅህን ከእኔ አርቅ፥ ግርማህም አታስደንግጠኝ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እጅህን ከእኔ ላይ አንሣ፤ በግርማህም አታስፈራራኝ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ይኸውም የቅጣት ክንድህን ከእኔ ላይ አንሣ፤ አስፈሪ በሆነው ግርማህ አታስደንግጠኝ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እጅ​ህን ከእኔ አርቅ፤ ግር​ማ​ህም አታ​ስ​ደ​ን​ግ​ጠኝ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እጅህን ከእኔ አርቅ፥ ግርማህም አታስደንግጠኝ።

Ver Capítulo



ኢዮብ 13:21
9 Referencias Cruzadas  

የሕይወቴ ቀኖች ጥቂት አይደሉምን?


ክብሩስ አያስፈራችሁምን? ግርማውስ አይወድቅባችሁምን?


ነገር ግን ሁለት ነገሮችን አድርግልኝና፥ የዚያን ጊዜ ከፊትህ አልሰወርም፥


እነሆ፥ ግርማዬ አያስፈራህም፥ እኔም አልጫንህም።”


በትሩን ከእኔ ላይ ያርቅ፥ ግርማውም አያስፈራኝ፥


ሥጋዬ አንተን ከመፍራት የተነሣ ደነገጠ፥ ከፍርድህ የተነሣ ፈርቻለሁ።


አንተ ሠርተኸኛልና ዝም አልሁ አፌንም አልከፈትሁም።


ነገር ግን እጄን መለስሁ፥ በፊታቸውም ባወጣኋቸው በአሕዛብ ፊት ስሜ እንዳይረክስ ብዬ ስለ ስሜ ሠራሁ።