ኢዮብ 13:21 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ይኸውም የቅጣት ክንድህን ከእኔ ላይ አንሣ፤ አስፈሪ በሆነው ግርማህ አታስደንግጠኝ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 እጅህን ከእኔ ላይ አንሣ፤ በግርማህም አታስፈራራኝ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 እጅህን ከእኔ አርቅ፥ ግርማህም አታስደንግጠኝ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 እጅህን ከእኔ አርቅ፤ ግርማህም አታስደንግጠኝ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 እጅህን ከእኔ አርቅ፥ ግርማህም አታስደንግጠኝ። Ver Capítulo |