Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ኢዮብ 9:34 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

34 በትሩን ከእኔ ላይ ያርቅ፥ ግርማውም አያስፈራኝ፥

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

34 ግርማው እንዳያስፈራኝ፣ እግዚአብሔር በትሩን ከእኔ ላይ ቢያነሣ፣

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

34 በትሩ ከእኔ ላይ በራቀ ነበር፤ ግር​ማ​ውም ባላ​ስ​ፈ​ራኝ ነበር።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

34 በትሩን ከእኔ ላይ ያርቅ፥ ግርማውም አያስፈራኝ፥

Ver Capítulo Copiar




ኢዮብ 9:34
11 Referencias Cruzadas  

አንተ ሠርተኸኛልና ዝም አልሁ አፌንም አልከፈትሁም።


እነሆ፥ ግርማዬ አያስፈራህም፥ እኔም አልጫንህም።”


ክብሩስ አያስፈራችሁምን? ግርማውስ አይወድቅባችሁምን?


የቁጣህን ጽናት ማን ያውቃል? የቁጣህንስ ግርማ ማን ያውቃል?


“ስለዚህም ልቤ ተንቀጠቀጠ፥ ከስፍራውም ውጭ ዘለለ።


የእግዚአብሔር መዓት አስደንግጦኛልና፥ በክብሩም ፊት ምንም ለማድረግ አልቻልሁም።”


ስለዚህ በፊቱ ደነገጥሁ፥ ባሰብሁም መጠን ፈራሁት።


ሥርዓቴንም ቢያረክሱ፥ ትእዛዜንም ባይጠብቁ፥


መቅሠፍትህን ከእኔ አርቅ፥ ከእጅህ ብርታት የተነሣ አልቄአለሁና።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios