ዘኍል 33:31 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም ከምሴሮት ተነሥተው በብኔያዕቃን ሰፈሩ። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ከሞሴሮትም ተጉዘው በብኔያዕቃን ሰፈሩ። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከሞሴሮት ተነሥተው በመጓዝ በቤኔያዕቃን ሰፈሩ። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ከመሱሩትም ተጕዘው በብንያቅን ሰፈሩ። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ከሞሴሮትም ተጕዘው በብኔያዕቃን ሰፈሩ። |
በእስራኤል ምንም ንጉሥ ከመንገሡ በፊት በኤዶም ምድር የነገሡ ነገሥታት እነዚህ ናቸው፤ የቢዖር ልጅ ባላቅ፤ የከተማውም ስም ዲንሃባ ይባል ነበር።
እስራኤላውያን ከብኤሮት ብኔያዕቃን፣ (ከያዕቃን ልጆች የውሃ ጕድጓዶች) ተነሥተው ወደ ሞሴራ ተጓዙ፤ አሮንም በዚያ ቦታ ሞቶ ተቀበረ፤ ልጁ አልዓዛር በርሱ ምትክ ካህን ሆነ።