La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 33:31 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከምሴሮት ተነሥተው በብኔያዕቃን ሰፈሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከሞሴሮትም ተጉዘው በብኔያዕቃን ሰፈሩ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከሞሴሮት ተነሥተው በመጓዝ በቤኔያዕቃን ሰፈሩ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከመ​ሱ​ሩ​ትም ተጕ​ዘው በብ​ን​ያ​ቅን ሰፈሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከሞሴሮትም ተጕዘው በብኔያዕቃን ሰፈሩ።

Ver Capítulo



ዘኍል 33:31
5 Referencias Cruzadas  

የኤጽር ወንዶች ልጆች፦ ቢልሐን፣ ዛዕዋን እና ዓቃን።


በእስራኤል ምንም ንጉሥ ከመንገሡ በፊት በኤዶም ምድር የነገሡ ነገሥታት እነዚህ ናቸው፤ የቢዖር ልጅ ባላቅ፤ የከተማውም ስም ዲንሃባ ይባል ነበር።


ከሐሽሞና ተነሥተው በምሴሮት ሰፈሩ።


ከብኔያዕቃን ተነሥተው በሖርሃጊድጋድ ሰፈሩ።


እስራኤላውያን ከብኤሮት ብኔያዕቃን፣ (ከያዕቃን ልጆች የውሃ ጕድጓዶች) ተነሥተው ወደ ሞሴራ ተጓዙ፤ አሮንም በዚያ ቦታ ሞቶ ተቀበረ፤ ልጁ አልዓዛር በርሱ ምትክ ካህን ሆነ።