ከቂብሮት ሃታአባ ተነሥተው በሐጼሮት ሰፈሩ።
ከኬብሮን-ሐታማም ተጉዘው በሐጼሮት ሰፈሩ።
ከኪብሮት ሃትአዋ ተነሥተው በመጓዝ በሐጼሮት ሰፈሩ።
ከምኞት መቃብርም ተጕዘው በአቤሮት ሰፈሩ።
ከምኞት መቃብርም ተጕዘው በሐጼሮት ሰፈሩ።
ሌላ ምግብ ለማግኘት የጐመጁትን ሰዎች በዚያ ስለ ቀበሯቸው የቦታው ስም “ቂብሮት ሃታአባ” ተባለ።
ሕዝቡም ከቂብሮት ሃታአባ ወደ ሐጼሮት ተጕዘው እዚያው ሰፈሩ።
ከሐጼሮት ተነሥተው በሪትማ ሰፈሩ።