La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 33:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነሆ፥ ግርማዬ አያስፈራህም፥ እኔም አልጫንህም።”

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እኔን መፍራት የለብህም፤ እጄም ሊከብድብህ አይገባም።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እኔን መፍራት አይገባህም፤ እኔ ተጽዕኖ ላሳድርብህ አልችልም።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እነሆ፥ ግር​ማዬ አታ​ስ​ፈ​ራ​ህም፥ እጄም አት​ከ​ብ​ድ​ብ​ህም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እነሆ፥ ግርማዬ አታስፈራህም፥ እጄም አትከብድብህም።

Ver Capítulo



ኢዮብ 33:7
6 Referencias Cruzadas  

እጅህን ከእኔ አርቅ፥ ግርማህም አታስደንግጠኝ።


“በጆሮዬ ተናግረሃል፥ የቃልህንም ድምፅ ሰምቻለሁ፤ እንዲህም ብለሃል፦


እንድመልስለት አብረን ወደ ፍርድ እንገባ ዘንድ፥ እርሱ እንደ እኔ ሰው አይደለም።


በትሩን ከእኔ ላይ ያርቅ፥ ግርማውም አያስፈራኝ፥


በቀንና በሌሊት እጅህ ከብዳብኛለችና፥ ጉልበቴ በበጋ ትኩሳት ዛለ።


እኔ ከታናሽነቴ ችግረኛ ለሞትም የቀረብሁ ነኝ፥ በአስደንጋጭ ነገሮችህ ተሰቃየሁ፤ ምንም አቅም የለኝም።