እነሆ፥ ግርማዬ አያስፈራህም፥ እኔም አልጫንህም።”
እኔን መፍራት የለብህም፤ እጄም ሊከብድብህ አይገባም።
እኔን መፍራት አይገባህም፤ እኔ ተጽዕኖ ላሳድርብህ አልችልም።
እነሆ፥ ግርማዬ አታስፈራህም፥ እጄም አትከብድብህም።
እነሆ፥ ግርማዬ አታስፈራህም፥ እጄም አትከብድብህም።
እጅህን ከእኔ አርቅ፥ ግርማህም አታስደንግጠኝ።
“በጆሮዬ ተናግረሃል፥ የቃልህንም ድምፅ ሰምቻለሁ፤ እንዲህም ብለሃል፦
እንድመልስለት አብረን ወደ ፍርድ እንገባ ዘንድ፥ እርሱ እንደ እኔ ሰው አይደለም።
በትሩን ከእኔ ላይ ያርቅ፥ ግርማውም አያስፈራኝ፥
በቀንና በሌሊት እጅህ ከብዳብኛለችና፥ ጉልበቴ በበጋ ትኩሳት ዛለ።
እኔ ከታናሽነቴ ችግረኛ ለሞትም የቀረብሁ ነኝ፥ በአስደንጋጭ ነገሮችህ ተሰቃየሁ፤ ምንም አቅም የለኝም።