ኢዮብ 13:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 እጅህን ከእኔ አርቅ፥ ግርማህም አታስደንግጠኝ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 እጅህን ከእኔ ላይ አንሣ፤ በግርማህም አታስፈራራኝ፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ይኸውም የቅጣት ክንድህን ከእኔ ላይ አንሣ፤ አስፈሪ በሆነው ግርማህ አታስደንግጠኝ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 እጅህን ከእኔ አርቅ፤ ግርማህም አታስደንግጠኝ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 እጅህን ከእኔ አርቅ፥ ግርማህም አታስደንግጠኝ። Ver Capítulo |