La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 8:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሰ​ማ​ይ​ንም ወፎች፥ የባ​ሕ​ር​ንም ዓሦች፥ በባ​ሕር መን​ገድ የሚ​ሄ​ደ​ው​ንም ሁሉ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የሰማይ ወፎችንና የባሕር ዓሦችን፣ በባሕር ውስጥ የሚርመሰመሱትንም ሁሉ አስገዛህለት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በጎችንም ላሞችንም ሁሉ ደግሞም የምድረ በዳውን እንስሶች፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የሰማይ ወፎችንና የባሕር ዓሣዎችን፥ በባሕር ውስጥ ያሉ ፍጥረቶችን ሁሉ አስገዛህለት።

Ver Capítulo



መዝሙር 8:8
4 Referencias Cruzadas  

“ለአ​ን​በ​ሳ​ዪቱ አደን ታድ​ና​ለ​ህን? የእ​ባ​ቦ​ች​ንስ ነፍስ ታጠ​ግ​ባ​ለ​ህን?


“እነሆ፥ በአ​ንተ ዘንድ የዱር አውሬ አለ፤ እንደ በሬ ሣር ይበ​ላል።


አራ​ዊ​ትም፥ እን​ስ​ሳ​ትም ሁሉ፥ ተን​ቀ​ሳ​ቃ​ሾ​ችም፥ የሚ​በ​ርሩ ወፎ​ችም፤