La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 78:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የባ​ሪ​ያ​ዎ​ች​ህ​ንም በድ​ኖች ለሰ​ማይ ወፎች መብል አደ​ረጉ፥ የጻ​ድ​ቃ​ን​ህ​ንም ሥጋ ለም​ድር አራ​ዊት፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አፌን በምሳሌ እከፍታለሁ፤ ከጥንት በነበረ እንቈቅልሽ እናገራለሁ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አፌን በምሳሌ እከፍታለሁ፥ ከቀድሞ ጀምሮ ያለውንም እንቆቅልሽ እናገራለሁ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ንግግሬን በምሳሌ እጀምራለሁ፤ ከጥንት ጀምሮ የተሰወረውን ምሥጢር እገልጣለሁ።

Ver Capítulo



መዝሙር 78:2
8 Referencias Cruzadas  

በላይ ያለ​ውን ሰማ​ይን ምድ​ር​ንም በሕ​ዝቡ ለመ​ፍ​ረድ ይጠ​ራል፥


እንደ ሕጉ መሥ​ዋ​ዕ​ትን የሚ​ያ​ቀ​ር​ቡ​ትን፥ ጻድ​ቃ​ኑን ሰብ​ስ​ቡ​ለት።


ምሳሌንና የተሸሸገውን ነገር፥ የጠቢባንን ቃልና ዕንቈቅልሾችን ያውቃል።


እኔ አም​ላክ ነኝና፤ ያለ እኔም ሌላ የለ​ምና የቀ​ድ​ሞ​ው​ንና የጥ​ን​ቱን ነገር ዐስቡ። እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነኝ፤ እንደ እኔም ያለ ማንም የለም።


ለብቻቸውም ሲሆኑ ነገሩን ሁሉ ለገዛ ደቀ መዛሙርቱ ይፈታላቸው ነበር።


ዛሬም እን​ዳሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በቍ​ጣና በመ​ቅ​ሠ​ፍት፥ በታ​ላ​ቅም መዓት ከም​ድ​ራ​ቸው ነቀ​ላ​ቸው፤ ወደ ሌላም ምድር ጣላ​ቸው።