La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 48:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከክፉ ቀን ለምን እፈ​ራ​ለሁ? ኀጢ​አት ተረ​ከ​ዜን ከበ​በኝ፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አይተውም ተደነቁ፤ ደንግጠውም ፈረጠጡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነሆ፥ ነገሥታት ተከማችተው በአንድነት መጥተዋል።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ነገር ግን ባዩአት ጊዜ ደነገጡ፤ ፈርተውም ሸሹ።

Ver Capítulo



መዝሙር 48:5
5 Referencias Cruzadas  

የም​ድር ነገ​ሥ​ታት ተነሡ፥ አለ​ቆ​ችም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርና በመ​ሲሑ ላይ እን​ዲህ ሲሉ በአ​ን​ድ​ነት ተሰ​በ​ሰቡ።


የሰ​ረ​ገ​ሎ​ቹ​ንም መን​ኰ​ራ​ኵር አሰረ፤ ወደ ጭን​ቅም አገ​ባ​ቸው፤ ግብ​ፃ​ው​ያ​ንም፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስለ እነ​ርሱ ይዋ​ጋ​ላ​ቸ​ዋ​ልና ከእ​ስ​ራ​ኤል ፊት እን​ሽሽ” አሉ።


እነ​ዚ​ህም ነገ​ሥ​ታት ሁሉ ተሰ​ብ​ስ​በው መጡ፤ እስ​ራ​ኤ​ል​ንም በማ​ሮን ውኃ አጠ​ገብ አንድ ሆነው ተያ​ያ​ዙ​አ​ቸው።