La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 105:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ፊን​ሐ​ስም ተነ​ሥቶ አዳ​ና​ቸው፥ ቸነ​ፈ​ሩም ተወ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ምድራቸውም፣ የነገሥታታቸው እልፍኝ ሳይቀር፣ ጓጕንቸር ተርመሰመሰባቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ምድራቸውና የንጉሦቻቸው ቤቶች በእንቁራሪት ተሞሉ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አገራቸው በእንቁራሪት ተሸፈነች፤ ቤተ መንግሥቱ እንኳ ሳይቀር ሁሉ ቦታ በእንቁራሪት ተሞላ።

Ver Capítulo



መዝሙር 105:30
4 Referencias Cruzadas  

እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን አለው፥ “ወደ ፈር​ዖን ግባ፤ እን​ዲ​ህም በለው፦ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ያመ​ል​ኩኝ ዘንድ ሕዝ​ቤን ልቀቅ።