La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 5:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

መንገድህን ከእርስዋ አርቅ፥ ወደ ቤቷም ደጅ አትቅረብ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

መንገድህን ከርሷ አርቅ፤ በደጃፏም አትለፍ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

መንገድህን ከእርሷ አርቅ፥ ወደ ቤትዋም ደጅ አትቅረብ፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እንደዚህች ካለችው ሴት ራቅ፤ ወደ ቤትዋ ደጃፍ እንኳ አትቅረብ።

Ver Capítulo



ምሳሌ 5:8
9 Referencias Cruzadas  

በክፉዎች መንገድ አትሂድ፥ በክፉ ሰዎችም ጎዳና አትቅና።


በተጓዙበትም ቦታ አትሂድ፤ ከእነርሱ ፈቀቅ በል ተመለስም።


ሕይወትህን ለሌላ እንዳትሰጥ፥ ንብረትህንም ምሕረት ለሌላቸው፤


ልብህ ወደ መንገድዋ አያዘንብል፤ በጎዳናዋ አትሳት።


በቤቷም አቅራቢያ ባለው መንገድ ሲሄድ ሲናገርም፤


በቤቷ ደጅ በአደባባይ በወንበር ላይ በግልጥ ተቀምጣ፥


ከክፉም አድነን እንጂ ወደ ፈተና አታግባን፤ መንግሥት ያንተ ናትና ኃይልም ክብርም ለዘለዓለሙ፤ አሜን።’


የሥራ ፍሬ ከሌ​ላ​ቸው፥ ሁለ​ን​ተ​ና​ቸ​ውም ጨለማ ከሆነ ሰዎች ጋር አት​ተ​ባ​በሩ፤ ገሥ​ጹ​አ​ቸው እንጂ።