Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ምሳሌ 5:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 መንገድህን ከእርሷ አርቅ፥ ወደ ቤትዋም ደጅ አትቅረብ፥

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 መንገድህን ከርሷ አርቅ፤ በደጃፏም አትለፍ፤

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 እንደዚህች ካለችው ሴት ራቅ፤ ወደ ቤትዋ ደጃፍ እንኳ አትቅረብ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 መንገድህን ከእርስዋ አርቅ፥ ወደ ቤቷም ደጅ አትቅረብ፥

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 5:8
9 Referencias Cruzadas  

ልብህ ወደ መንገድዋ አያዘንብል በጎዳናዋ አትሳት።


ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፤ ይልቁን ግለጡት፤


ከክፉ አድነን እንጂ ወደ ፈተና አታግባን።’


ከእርሷ ራቅ፥ አትሂድባትም፥ ራቅ በል ተዋትም።


ክብርህን ለሌላ እንዳትሰጥ፥ ዕድሜህንም ለጨካኝ፥


በቤትዋ ደጅ በከተማይቱ ከፍተኛ ስፍራ በወንበር ላይ ትቀመጣለች፥


በክፉዎች መንገድ አትግባ፥ በመጥፎ ሰዎችም ጎዳና አትሂድ።


በአደባባይ ሲሄድ በቤትዋም አቅራቢያ ሲያልፍ፥ የቤትዋን መንገድ ይዞ ወደ እርሷ አቀና፥


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios