La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 26:60 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ለአ​ሮ​ንም ናዳብ፥ አብ​ዩድ፥ አል​ዓ​ዛ​ርና ኢታ​ምር ተወ​ለ​ዱ​ለት።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አሮንም የናዳብና የአብዩድ፣ የአልዓዛርና የኢታምር አባት ነበር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ለአሮንም ናዳብ፥ አብዩድ፥ አልዓዛር፥ ኢታምር ተወለዱለት።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አሮንም ናዳብ፥ አቢሁ፥ አልዓዛርና ኢታማር የተባሉ አራት ወንዶች ልጆች ነበሩት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ለአሮንም ናዳብ፥ አብዩድ፥ አልዓዛር፥ ኢታምር ተወለዱለት።

Ver Capítulo



ዘኍል 26:60
3 Referencias Cruzadas  

አሮ​ንም የአ​ሚ​ና​ዳ​ብን ልጅ የነ​አ​ሶ​ንን እኅት ኤል​ሳ​ቤ​ጥን አገባ። እር​ስ​ዋም ናዳ​ብ​ንና አብ​ዩ​ድን፥ አል​ዓ​ዛ​ር​ንና ኢታ​ም​ርን ወለ​ደ​ች​ለት።


የአ​ሮን ልጆች ስም ይህ ነው፤ በኵሩ ናዳብ፥ አብ​ዩድ፥ አል​ዓ​ዛር፥ ኢታ​ምር።


እንደ ድን​ኳኑ ሥራ​ዎች ሁሉ የም​ስ​ክ​ሩን ድን​ኳን ዕቃና የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች ሕግ ይጠ​ብቁ።