የዓናቶት ሰዎች መቶ ሃያ ስምንት።
የዓናቶት ሰዎች 128
የዓናቶች ሰዎች፥ መቶ ሀያ ስምንት።
የዓናቶት ልጆች መቶ ሃያ ስምንት።
የቤተ ልሔምና የነጦፍያ ሰዎች መቶ ሰማንያ ስምንት።
የቤትአዝሞት ሰዎች አርባ ሁለት።
የጋሊም ልጅ ትሸሻለች፤ ላይሳም ትሰማለች፤ አናቶትም ትሰማለች።
በብንያም ሀገር በዓናቶት ከነበሩ ካህናት ወገን ወደ ሆነ ወደ ኬልቅያስ ልጅ ወደ ኤርምያስ የመጣ የእግዚአብሔር ቃል።
ስለዚህም፥ “በእጃችን እንዳትሞት በእግዚአብሔር ስም ትንቢት አትናገር” ብለው ነፍሴን ስለሚሹ ስለ አናቶት ሰዎች እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦