ከአብያ ዝክሪ፥ ከሚያሚንና ከሞዓድያ፥ ፈልጣይ፤
ከአብያ፣ ዝክሪ፤ ከሚያሚንና ከሞዓድያ፣ ፈልጣይ፤
ከአቢያ ዚክሪ፥ ከሚንያሚን፥ ከሞዓድያ፥ ፒልጣይ፥
ከአብያ ዝክሪ፥ ከሚያሚን ሞዓድያ፥
ሰባተኛውም ለአቆስ፥ ስምንተኛው ለአብያ፥
አምስተኛውም ለመልክያ፥ ስድስተኛውም ለሜዒያኢም፥
ሜሱላም፥ አብድያ፥ ሚያሚን፤
ከአዶ ዘካርያስ፥ ከጌንቶን ሜሱላም፤
ከቤልጋ ሳሙኣ፥ ከሰማዕያ ዮናታን፤
የይስዓርም ልጆች ቆሬ፥ ናፌግ፥ ዝክሪ ናቸው።
በይሁዳ ንጉሥ በሄሮድስ ዘመን ከአብያ ክፍል የሆነ ዘካርያስ የሚባል አንድ ካህን ነበረ፤ ሚስቱም ከአሮን ልጆች ወገን ነበረች፤ ስምዋም ኤልሳቤጥ ነበረ።