La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘሌዋውያን 2:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ቈር​ሰ​ህም ዘይት ታፈ​ስ​ስ​በ​ታ​ለህ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መሥ​ዋ​ዕት ነው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ቈራርሰህ ዘይት አፍስስበት፤ ይህ የእህል ቍርባን ነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ቈራርሰህም ዘይት ታፈስበታለህ፤ የእህል ቁርባን ነው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ኅብስቱንም ቈራርሰህ በእርሱ ላይ የወይራ ዘይት ታፈስበትና የእህል መባ አድርገህ ታቀርበዋለህ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ቈርሰህም ዘይት ታፈስስበታለህ፤ የእህል ቍርባን ነው።

Ver Capítulo



ዘሌዋውያን 2:6
6 Referencias Cruzadas  

የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ው​ንም መሥ​ዋ​ዕት ይገ​ፍ​ፈ​ዋል፤ በየ​ብ​ል​ቱም ይቈ​ር​ጠ​ዋል።


ቍር​ባ​ን​ህም በም​ጣድ የተ​ጋ​ገረ ቍር​ባን ቢሆን፥ በዘ​ይት የተ​ለ​ወሰ የመ​ል​ካም ስንዴ ዱቄት ቂጣ ይሁን።


ቍር​ባ​ን​ህም በመ​ቀ​ቀያ የበ​ሰለ ቍር​ባን ቢሆን፥ ዘይት የገ​ባ​በት ከመ​ል​ካም ስንዴ ዱቄት የተ​ደ​ረገ ይሁን።