Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘሌዋውያን 2:6 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

6 ኅብስቱንም ቈራርሰህ በእርሱ ላይ የወይራ ዘይት ታፈስበትና የእህል መባ አድርገህ ታቀርበዋለህ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

6 ቈራርሰህ ዘይት አፍስስበት፤ ይህ የእህል ቍርባን ነው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 ቈራርሰህም ዘይት ታፈስበታለህ፤ የእህል ቁርባን ነው።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 ቈር​ሰ​ህም ዘይት ታፈ​ስ​ስ​በ​ታ​ለህ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መሥ​ዋ​ዕት ነው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

6 ቈርሰህም ዘይት ታፈስስበታለህ፤ የእህል ቍርባን ነው።

Ver Capítulo Copiar




ዘሌዋውያን 2:6
6 Referencias Cruzadas  

ከዚያ በኋላ ያ ሰው የዚያን እንስሳ ቆዳ ይግፈፍ፤ ብልቱንም በየዐይነቱ ይቈራርጠው፤


መባው በምጣድ የተጋገረ ኅብስት ከሆነ እርሾ ሳይነካው የወይራ ዘይት ተጨምሮበት ከላመ ዱቄት የተዘጋጀ ይሁን፤


መባው በመጥበሻ የተጋገረ ቂጣ ከሆነ የወይራ ዘይት ተጨምሮበት ከተለወሰ የላመ ዱቄት የተዘጋጀ ይሁን።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos