እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፥
እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፤
ጌታም ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፦
እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፦
እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፦
እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፦
በሚረክስና በሚነጻ ጊዜ እንዲያስታውቅ ይህ የለምጽ ሕግ ነው።”
“ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብላችሁ ንገሩአቸው፦ ከሰውነቱ ዘር የሚፈስሰው ሰው ቢኖር ስለሚፈስሰው ነገር ርኩስ ነው።
ጌታ እግዚአብሔር ለባሪያዎቹ ለነቢያት ያልገለጠውንና ያልነገረውን ምንም አያደርግምና።
ርኩሱም የሚነካው ነገር ሁሉ ርኩስ ይሆናል፤ የሚነካውም ሰው እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል።”
ከጥንት ጀምሮ እግዚአብሔር በብዙ ዐይነትና በብዙ ጎዳና ለአባቶቻችን በነቢያት ተናገረ።