La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኤርምያስ 46:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“ጋሻና ጦር ያዙ፤ ወደ ሰል​ፍም ቅረቡ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“ትልቁንና ትንሹን ጋሻ አዘጋጁ፤ ለውጊያም ውጡ!

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጋሻንና አላባሽን አዘጋጁ ወደ ጦርነትም ቅረቡ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“ጋሻችሁን አዘጋጁ፤ ወደ ጦር ሜዳም ዝመቱ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ጋሻ ጦር አዘጋጁ ወደ ሰልፍም ቅረቡ።

Ver Capítulo



ኤርምያስ 46:3
7 Referencias Cruzadas  

ማዕ​ዱን አዘ​ጋጁ፤ ብሉ፤ ጠጡ፤ እና​ንተ አለ​ቆች ሆይ፥ ተነሡ፤ ጋሻ​ው​ንም አዘ​ጋጁ።


“በግ​ብፅ ተና​ገሩ፤ በሚ​ግ​ዶ​ልም አውሩ፤ በሜ​ም​ፎ​ስና በጣ​ፍ​ናስ አሰሙ፤ ሰይፍ በዙ​ሪ​ያህ ያለ​ውን በል​ቶ​አ​ልና፦ ተነሥ ተዘ​ጋ​ጅም በሉ።


“ይህን በአ​ሕ​ዛብ መካ​ከል ዐውጁ፤ ለሰ​ልፍ ተዘ​ጋጁ፤ ኀያ​ላ​ንን አስ​ነሡ፤ ሰል​ፈ​ኞች ሁሉ ይቅ​ረቡ፤ ይው​ጡም።


የሚቀጠቅጥ በአንተ ላይ ወጥቶአል፣ ምሽግን ጠብቅ፥ መንገድንም ሰልል፣ ወገብህን አጽና፥ ኃይልህንም እጅግ አበርታ።


ከብበው ያስጨንቁሻልና ውኃን ቅጂ፣ አምባሽን አጠንክሪ፣ ወደ ጭቃ ገብተሽ እርገጪ፣ የጡብን መሠሪያ ያዢ።