La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዕዝራ 2:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የቤተ ልሔም ልጆች መቶ ሃያ ሦስት።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የቤተ ልሔም ሰዎች 123

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የቤተልሔም ልጆች፥ መቶ ሀያ ሦስት።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከምርኮ ከተመለሱትም ሰዎች መካከል በተለይ የቀድሞ አባቶቻቸው ከዚህ በሚከተሉት ከተሞች ይኖሩ የነበሩት ዝርዝር ይህ ነው፦ የቤተልሔም ተወላጆች 123 የነጦፋ ተወላጆች 56 የዐናቶት ተወላጆች 128 የዓዝማዌት ተወላጆች 42 የቂርያትይዓሪም፥ የከፊራና የበኤሮት ተወላጆች 743 የራማና የጌባዕ ተወላጆች 621 የሚክማስ ተወላጆች 122 የቤትኤልና የዐይ ተወላጆች 223 የነቦ ተወላጆች 52 የማግቢሽ ተወላጆች 156 የሌላይቱ ዔላም ተወላጆች 1254 የሓሪም ተወላጆች 320 የሎድ፥ የሐዲድና የኦኖ ተወላጆች 725 የኢያሪኮ ተወላጆች 345 የሰናአ ተወላጆች 3630

Ver Capítulo



ዕዝራ 2:21
5 Referencias Cruzadas  

ራሔ​ልም ሞተች፤ ወደ ኤፍ​ራ​ታም በም​ት​ወ​ስድ መን​ገድ ተቀ​በ​ረች፤ እር​ስ​ዋም ቤተ ልሔም ናት።


የጋ​ቤር ልጆች ዘጠና አም​ስት።


የነ​ጦፋ ልጆች አምሳ ስድ​ስት።