La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፀአት 25:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በጥ​ሩም ወርቅ ትለ​ብ​ጠ​ዋ​ለህ፤ በዙ​ሪ​ያ​ውም የወ​ርቅ አክ​ሊል አድ​ር​ግ​ለት፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በንጹሕ ወርቅ ለብጠው፤ በዙሪያውም የወርቅ ክፈፍ አድርግለት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በንጹሕ ወርቅ ለብጠው፤ በዙሪያውም የወርቅ አክሊል አድርግለት፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በንጹሕ ወርቅም ለብጠው፤ በዙሪያውም የወርቅ ክፈፍ አድርግለት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በጥሩም ወርቅ ትለብጠዋለህ፤ በዙሪያውም የወርቅ አክሊል አድርግለት፤

Ver Capítulo



ዘፀአት 25:24
5 Referencias Cruzadas  

በው​ስ​ጥና በው​ጭም በጥሩ ወርቅ ለብ​ጠው፤ በእ​ር​ሱም ላይ በዙ​ሪ​ያው የወ​ርቅ አክ​ሊል አድ​ር​ግ​ለት።


በዙ​ሪ​ያ​ውም አንድ ጋት የሚ​ያ​ህል ክፈፍ አድ​ር​ግ​ለት፤ የወ​ር​ቅም አክ​ሊል በክ​ፈፉ ዙሪያ አድ​ር​ግ​ለት።


ወለ​ሉ​ንና የግ​ድ​ግ​ዳ​ው​ንም ዙሪያ፥ ቀን​ዶ​ቹ​ንም በጥሩ ወርቅ ትለ​ብ​ጠ​ዋ​ለህ፤ በዙ​ሪ​ያ​ውም የጥሩ ወርቅ ክፈፍ ታደ​ር​ግ​ለ​ታ​ለህ።


እነ​ዚ​ህ​ንም ስድ​ስት ስድ​ስ​ቱን በሁ​ለት ተርታ አድ​ር​ገህ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት በን​ጹሕ ገበታ ላይ አኑ​ራ​ቸው።